"ኤች አይቪ አሁንም ችግራችን ነው" በሀዋሳ የኢንዱስትሪ ፓርክ የኤችአይቪ የንቅናቄ መድረክ ተካሄደ። የፌደራል ኤችአይቪ ኤድስ መከላከያና መቆጣጠሪያ ጽ/ቤት ከሲዳማ ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት ጋር በትብብር ባዘጋጁት መድረክ ላይ የጤና ሚኒስቴር ሚንስትር ድኤታ ዶ/ር ደረጄ ድጉማ "በአሁኑ ሰዓት በተገኘው ውጤት በመርካትና በመዘናጋት የባለድርሻ አካላትና አጋር ድርጅቶች ተሳትፎና ርብርብ ቀንሷል። ባለን ውስን ሀብት ትክክለኛና በህብረተሰቡ ተቀባይነት ያለው የኤች አይቪ ኤ
News
Posted on: Sunday, December 20, 2020 |
የፌዴራል ኤችአይቪ/ኤድስ መከ/መቆ/ጽ/ቤት ሰራተኞች አለም አቀፍ የጸረ-ጾታዊ ጥቃት ቀንንና የጸረ-ሙስና ቀንን ህዳር 26 /2013 ዓ.ም በአዳማ ከተማ አክብረዋል፡፡ Posted on: Monday, December 7, 2020 |
“ኤች አይቪ ኤድስን ለመግታት አለም አቀፋዊ ትብብር የጋራ ሀላፊነት!” በሚል መሪ ቃል በቦሌ ለሚ ኢንዱስትሪ ፓርክ በተከበረበት ወቅት የጤናው ሴክተር አመራሮች፣ የማህበራትና ጥምረት አመራሮች፣ የኢንዱስትሪ ፓርክ ሀላፊዎች፣ የባለድርሻ አካላትና አጋር ድርጅቶች ከፍተኛ አመራሮችና የኢንዱስትሪ ፓርኩ ሰራተኞች ታድመዋል፡፡ Posted on: Wednesday, December 2, 2020 |
ኤችአይቪን ለመግታት፣ ዓለምአቀፋዊ ትብብር፣ የጋራ ኃላፊነት! Posted on: Monday, November 30, 2020 |
Posted on: Thursday, October 8, 2020 |
Posted on: Tuesday, October 23, 2018 |